Pre-Annual Research Review Day Consultative Workshop
Mekelle University is organizing a Pre-Annual Research Review Day Consultative Workshop on “The State of MU Journals and Externally Funded Projects” on 27 November 2024 at Mitiku Haile Hall starting 08:30 am.
Based on introductory presentations by the office of the VPRCE and senior researchers, this workshop will discuss the state of our Journals and Externally Funded Projects and deliberate on the way forward aimed at enhancing our performance, visibility, competency and resource mobilization. The recommendations of this milestone exercise will be used to frame our path towards autonomous research intensive University. #WeREallyCare#
Pre Annual Research

Safaricom Talent Cloud is coming to Mekelle University – Mekelle Institute of Technology on November 6, 2024, to Build Your Future of Work.

safer com
Safaricom Talent Cloud is coming to Mekelle University – Mekelle Institute of Technology on November 6, 2024, to Build Your Future of Work.
What to Expect:
Trainings on
Project Management,
Software Engineering,
Digital Marketing,
Financial Literacy, and more.
Inspiring Testimonials from previous talents.
Live demos and seamless registration for the Safaricom Talent Cloud platform.
Explore our interactive booths for additional learning resources and networking opportunities.
Where: Auditorium, Mekelle University
When: November 6, 2024 ,at 2:30 LT
Start building your future with the Safaricom Talent Cloud. See you there!

ለሁሉም በ2017 ዓ/ም በመቐለ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የኣንደኛ ዓመት (Freshman)
ወደ ዩኒቨርሲቲ ሪፖርት የምታደርጉበት ሕዳር 19 እና 20 2017 ዓ/ም መሆኑ እያሳወቅን፡ ወደ ዩኒቨርሲቲ ከመምጣታችሁ በፊት የመቐለ ዩኒቨርሲl: e-student website www.mu.edu.et ከሕዳር 13/2017ዓ/ም ጀምሮ ለምዝገባ ክፍት ስለሚሆን፡ ባላችሁበት ሆናችሁ በዌብሳይቱ ገብታችሁ እንድትመዘገበ እያሳሰብን፡ በምዝገባ ወቅት የሚከተሉት ኣስፈላጊ ዶክመንቶች ስካን በማድረግ እንድትጭኑ (Upload) እንድታድርጉ እናሳውቃለን።
1. የ8ተኛ ክፍል ሰርትፍኬት
2. የ12ተኛ ክፍል ሰርትፍኬት
በመሆኑም ወደ ዩኒቨርሲቲ በምትመጡበት ወቅት የተፈጥሮ ሳይንስ ኮሌጅ ተማሪዎች በዋና ግቢ' እንዲሁም የሕ/ሰብ ሳይንስ ተማሪዎች ደግሞ በዓዲ-ሓቂ ግቢ ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳስባለን።
ማሳሰብያ
1. በ2016 ዓ/ም በዩኒቨርስትያችን በረሜድያል ፕሮግራም ስትማሩ የቆያችሁና የማለፍያ ነጥብ ያገኛችሁ እላይ ለኣንደኛ ዓመት ተማሪዎች የተጠቀሰው መሰረት በበየነ መረብ (Online) ·1-ምዝግባችሁ ሕዳር 19 እና 20 2017 ዓ/ም በኣካል ሪፖርት እንድታደርጉ እናሳስባለን።
2. 112017 ዓ/ም በረሜዲያል ፕሮግራም በመቐለ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ ተማሪዎች በቀጣይ ጥሪ ስለምናደርግ እንድትክታተሉ እያሳወቅን፡ በረሜድያል ፕሮግራም የምድብ ዩኒቨርሲትያችሁ በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ያልሆነ ነገር ግን በግላችሁ ከፍላችሁ መማር የምትፈልጉ ምዝገባ ስለጀምርን በዋና ግቢ ረጅስትራር ዳይሬክቶሬት በኣካል ቀርባችሁ መመዝገብ እንደምትችሉ እናሳውቃለን።
መቐለ ዩኒቨርሲቲ
ረጅስትራር ዳይሬክቶሬት