ትራፊክ የግንዛቤ ስልጠና

በመቐለ ዩኒቨርስቲ ኮሎጅ ማሕበራዊ ሳይንስ እና ስነ ሰብ በጂኦግራፊና እና ስነ-ህዝብ ትምህርት ክፍል የመንገድ እና ትራፊክ ድህንነት የግንዛቤ ስልጠና በዛሬ ዕለት ለሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች እየተሰጠ ነው ።
ጥር 4/2018 ዓ/ም
ስልጠናው በትምህርት ክፍል መምህርና ተመራማሪ ዶክተር ፀሃየ ገብረሊባኖስ እና በትራፊክ ፖሊሶች እየተሰጠ ነው

ትራፊክ የግንዛቤ ስልጠና

Related Articles