
እንኳን ደስ አላችሁ!
የመቐለ ዩኒቨርሲቲ የ2ኛው ዙር ዓለም አቀፍ ተማሪዎች የምረቃ ሥነ-ሥርዓት በድምቀት እየተካሄደ ይገኛል!
ትናንት ጥር 14 ቀን 2018 ዓ.ም. በተመራቂ ተማሪዎች መካከል ሲካሄድ የቆየውና ውጤታማ የነበረው የልምድ ልውውጥ መድረክ ዛሬ ወደ ዋናው የምረቃ በዓል ተሸጋግሯል።

ይህ በተለይ ለዓለም አቀፍ ተማሪዎቻችን የተዘጋጀ ልዩ የምረቃ መርሃ-ግብር (2nd International Students' Commencement Ceremony) በአሁኑ ሰዓት በደማቅ ሁኔታ እየተገባደደ ይገኛል። በአሁኑ ወቅትም ለተመራቂ ተማሪዎች የምስክር ወረቀት እየተሰጠ ይገኛል!
ይህ ታላቅ ስኬት ለዩኒቨርሲቲያችንም ሆነ ለተመራቂ ተማሪዎቻችን ኩራትና የላቀ ውጤት ነው። ለተመራቂዎቻችን በሙሉ መልካም የሥራ ዘመን እንዲሆንላችሁ እንመኛለን!
#MekelleUniversity #Graduation2026 #InternationalStudents #CommencementCeremony #EducationForChange #Ethiopia #Mekelle