ሁለተኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና ዛሬ ሐምሌ 12/2016 በተሳካ መልኩ ተጠናቀቀ።
መቐለ ዩኒቨርሲቲ ለፈተና አስተባባሪዎች፣ ለፌደራል ፖሊስ አባሎች፣ ለትግራይ ክልል ፖሊስ አባሎች፣ ለትምህርት ቢሮ አስተባባሪዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ለነበራቸው ጉልህ ሚና ምስጋናውን ያቀርባል።
ሁለተኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና ዛሬ ሐምሌ 12/2016 በተሳካ መልኩ ተጠናቀቀ።
መቐለ ዩኒቨርሲቲ ለፈተና አስተባባሪዎች፣ ለፌደራል ፖሊስ አባሎች፣ ለትግራይ ክልል ፖሊስ አባሎች፣ ለትምህርት ቢሮ አስተባባሪዎችና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ለነበራቸው ጉልህ ሚና ምስጋናውን ያቀርባል።
Mekelle University
Corporate Communication Directorate office
Email: ccia@mu.edu.et
Phone: +251 344 40 40 05
website: www.mu.edu.et
Facebook: @MekelleUniversity
Twitter: @MekUniETH