CALL FOR PROPOSALS 01 ̶20 JANUARY 2024

Institutional Collaboration Program between Mekelle and Hawassa Universities,
Ethiopia and the Norwegian University of Life Sciences, Norway
Strengthen Ethiopian Food Systems through Education, Research and Dialogue

Download full Proposal 

ለሁሉም የመደበኛ፣ የማታ እና የእረፍት ቀናት ድህረምረቃ(MSc and Ph.D) ኣመልካቾች

ለሁሉም የመደበኛ፣ የማታ እና የእረፍት ቀናት ድህረምረቃ(MSc and Ph.D) ኣመልካቾች
በመቐለ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓም የትምህርት ዘመን በድህረ ምረቃ ፕሮግራም መማር የምትፈልጉ እንዲሁም የድህረ ምረቃ ፈተና(GAT exam) የወስዳችሁ፤ ምዝገባ የምናካሂደው ከ28-30/ 03/2016 ስለሆነ በዚህ public IP address 213.55.94.34 በመቐለ ዩኒቨርሲቲ Estudent ገብታችሁ እንድታመለክቱ እንዲሁም የሚከተሉትን የትምህርት ማስረጃዎች እንድታያይዙ እያሳወቅን፤
1. የኣንደኛ ዲግሪ student copy and degree ለMSc.
2. የኣንደኛ ዲግሪ እና የሁለተኛ ዲግሪ student copy and degree ለ Ph.D.
3. የስፖንሰርሽፕ ደብዳቤ.
4. የጋት ውጤት(GAT result).
በተጨማሪም በነዚህ ቀናቶች በየትምህርት ክፍላችሁ ሪፖርት እንደታደርጉ እናሳስባለን::

ለሁሉም የማታ እና የእረፍት ቀናት የመጀመርያ ዲግሪ ኣመልካቾች

ለሁሉም የማታ እና የእረፍት ቀናት የመጀመርያ ዲግሪ ኣመልካቾች
በመቐለ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓም የትምህርት ዘመን በኣንደኛ ዲግሪ በማታ እና በእረፍት ቀናት ፕሮግራም መማር የምትፈልጉ፤ እንዲሁም በ 12ኛ ክፍል መልቅያ ማትሪክ ውጤት የምታመለክቱ ኣመልካቾች ከ2011 2015 ዓ.ም ባለው ጊዜ ትምህርት ሚኒስተር ባወጣው መስፈርት
• በ2011 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት ተቋም መግቢያ ወስዳችሁ 295 እና ከዚያ በላይ ያላቹህ:
በ2012 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት ተቋም መግቢያ ወስዳችሁ በተፈጥሮ ሳይንስ (English, Aptitude, Mathematics and Physics) 140 ከዚያ በላይ ያላቹህ:
• በ2012 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት ተቋም መግቢያ
ወስዳችሁ በተፈጥሮ ሳይንስ (English, a
Aptitude, Mathematics and Geography) 140 ከዚያ በላይ ያላቹህ:
• በ2013 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት ተቋም መግቢያ ወስዳችሁ 330/320 እና ከዚያ በላይያላቹህ:
• በ2014 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት ተቋም መግቢያ ወስዳችሁ በተፈጥሮ ሳይንስ 350 እና ከዚያ በላይ ያላቹህ:
• በ2014 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት ተቋም መግቢያ ወስዳችሁ ማህበራዊ ሳይንስ 300 እና ከዚያ በላይ ያላቹህ:
• በ2015 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት ተቋም መግቢያ ወስዳችሁ በተፈጥሮ ሳይንስ 350 እና ከዚያ በላይ ያላቹህ:
• በ2015 ዓ.ም የከፍተኛ ትምህርት ተቋም መግቢያ ወስዳችሁ ማህበራዊ ሳይንስ 300 እና ከዚያ በላይ ያላቹህ:
• እንዲሁም የመጀመርያ ዲግሪ ኖሯቹ ሌላ ዲግሪ ለመማር የምትፈልጉ
ምዝገባ የምናካሂደው ከ01-05/04/2016 ዓም ስለሆነ በዚህ public IP address 213.55.94.34 በመቐለ ዩንቨርሲቲ Estudent ገብታችሁ እንድታመለክቱ እየጠየቅን በ12 ማትሪክ ውጤት የምታመልክቱ የ12ኛ ክፍል ውጤት እንዲሁም የመጀመርያ ዲግሪ ያላችሁ ኦፊሻል ትራስክርቢት እድታያይዙ እናሳስባለን::
መቐለ ዩኒቨርሲቲ ሬጂስትራር ፅ/ቤት